መልስ- በሐዲሥ፡- ‹‹ከእናንተ አንዳችሁ ከወንድሙ ወይም ከራሱ፣ ወይም ከገንዘቡ የሚወደድ ነገርን የተመለከተ (አላህ በረካ እንዲያደርግለት ዱዓእ ያድርግ) የሰው ዓይን በትክክል ያለ ነገር ነውና።" ኢማም አሕመድ እና ኢብኑ ማጃህ እንዲሁም ሌሎችም ዘግበውታል።