ጥ 35፡ የሚያስከፋህ ነገር ሲያጋጥምህ ምን ትላለህ?

መልስ- "አልሐምዱ ሊላህ ዐላ ኩሊ ሐል" (ትርጉሙም፡ በሁሉም ሁኔታ ምስጋና ሁሉ ለአላህ የተገባ ነው።) ሰሒሑል ጃሚዕ ላይ ተዘግቧል።