ጥ 28፡ መንገደኛ የሆነ ሰው ነዋሪ ለሆነ የሚያደርግለት ዱዓእ ምንድን ነው?

"አስተውዲዑኩሙላሁ-ል-ለዚ ላ ቱደዪዑ ወዳኢዑሁ" (ትርጉሙም፡ አደራየን እርሱ ዘንድ የተጣለ አደራ በማይጠፋው አላህ ላይ አድርጌ እሰናበትሀለሁ።) ኢማም አሕመድ እና ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል።