መልስ- ሰላት በሁሉም ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።
የላቀዉ አላህ እንዲህ ብሏል፦ {ሰላት በምእምናን ላይ በጊዜያት የተወሰነ ግዴታ ነው። 103} [ሱረቱ-ኒሳእ፡ 103]